Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

a መንፈሳዊ ቃላትና ጥቅማቸው.pdf


  • word cloud

a መንፈሳዊ ቃላትና ጥቅማቸው.pdf
  • Extraction Summary

ችም ምድር እመልስዛለሁየነገርሁህን ሁሉ እስካደርግልህ ድረስ አልተውህምና» ሸፍ ል ፀከአንተ ጋር ይዋጋሉ።ነገር ግን ስለዚያ በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን መጥራት ዋ ንቡን ምልክትን እፈጥናለህ» ጳወሎስ ይሀ ምክሩን ያጠቃለለው ህአንግዲህ ፍጽጹ የሆንን እኛ ሁላችን ይህን እናስብ ቃ ፊልጽ ዘማሰት ነው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ብኒል ተወደደው ሰዓት አሁን ነው። ሞት ምክንያት ሕይወቴ የተለወጠው ቅዱስ እንጦንስ ነው እርሉ ይህን ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ነው የተጠቀመበት ይህ ደግሞ ዓለማዊ ደስታን እንዲረላ አድርጎታል በምድረ በዳዑና ጥታው ውስጥ አንድ ስው ያለ ምንም መሐላ ወይም ስድብ ነው ምክንዖቱም መጽሐፍ ቅዱስ ይመሰክርልናል። ር ው ም ገርጥር ያለት መዋቹ አሉት መጀመሪያው ለማነጽ መል መሆኑና ነቱ ደግሞ ቃሉን የሚያዳምጠው ለው የሚጠቀም ዓይነት ወባን ዓው ዳን ዳተቸው ለመጠቀም የሚወድ ሰው ከቁጣ ከተነገረ ቃል ቃል ወይም ሰሌላ ለው እኛን እየጠቀሙን ነው ። እርዱ ራሔልን ማግኘት ሰናያ ዓመቃት ይለል በቀኝ ህርርና በሌሊቅ ቁር መድክም ነሰረበት ይሁን እንጂ የምንመለክተውጡ ሁሉንም ነገር ከእግዚአብሔር እይታ ጋር የሚስማማው በእውነት የሚሆነው ሌላ እይታ ቀ ዮሴፍ በወንድሞቹ አማካይነት እንደ ባሪያ በመሸጡ ወውስጥ ምንድር ነው።

  • Cosine Similarity

ይህ ንዴት መንፈሳዊ ቅንዓት ነው ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ ስለ ሰው ዋጣ እንዲህ በማለት ተናግሯል የሰው ቀጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና ያዕ ቅዱሳን አባቶቻችን ቀጣን በማውገዝ የተናገሯቸው ብዙ ብሒሎች አሉ ማር ኦውኅጎሪስ እንዲህ ብሏል «የተቆጣ ሰው ጸሎት የረከሰና ተቀባይነት ያጣ ዕጣን ነውየተቆጣ ስው መሥዋዕት ተቀባይነት የለውም ቀጣ የፅብደት ድርጊት ነው ለዎችን እንደ አውሬዎች ያደርጋቸዋል የተቆጣ ሰው ዐይኖች በደም የተሞሉ ክፉዎች ናቸው የጨኞ ሰው ፊት ግን ብሩኀ ሲሆኑ ዐይኖቹም ጸክብር ይመለክታሉ አጋቶንም እንዲህ ነበር የተቆጣ ሰው ሙት ቢያስነሣ እንኳ በእግዚአብሔር ሽንድ ተቀባይነት አይኖረውም ለዎችም እርሱን አይቀርቡትም አንድ ትልቅ ሰው ደግሞ ይህን ብሏል «ወንድሙ ሲጨቃጨቀው ልቡ የማያዝንበት ሰው እንደ መላእክት ነው ሲጨቃጨቀው መልሶ የማይጨቃጩጨቀው ከሆነ ድርጊቱ ስለሚጸጽተው ፈጥኖ ይታረቅዋልሙግት የሚፈጥሩ ሰዎች ጠባይ ይህ ነውና ከዚህ በተቃራኒው ወንድሞቹን የሚያውክና በእነርሱ የሚናደድ ሰው ስልጵ ውስጥ ጥላቻ ይሰፍራል እንዲህ ዓይነቱ ስው የዲያብሎስ ተከታይና ለእግዚአብሔር ያልታዘዘ ነው ስለሆነም ይህ ስው የወንድሞቹን ኃጢአት ይቅር እስካላሰ ድረስ እግዚአብሔርም የእርሉን ኃጢኣቶች ይቅር አይልለትም ሶሪያዊው ትዱስ ኤፍሬም ደግሞ እንዲህ በማለት ናግሯል «ምጡ ሰው ራሉን ይገድላል ለወቀሳ እንግዳና ስውነቱ በየጊዜው የሚጠወልግበት ጸሽተኛ ይሆንበታል መንፈሱ በኀዘን ስለሚዋጥ በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላ ይሆናል ኸው ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ «ቅናትን በልቡ ውስጥ የሚሸሽግ ሰው ስጭት ላይ አባብ የሚያስቀምጥ ሰውን ይመስላል ጭስ ንቦችን እንደሚያባርር ሁሱ ጥላቻም አውቀትን ከልብ ውስጥ ያባርራል» ብሏል አባ ኢሳይያስ «ምጣ አንተ የምትፈልገውን ያሰ ምንም ትሕትና ፀኃይል እንድታገኘው ይመኛል በማለት ተናግሯል «ኃያል ሆይ። የሳቁለትን ሁሉ ጓደኞቹ የሚያደርግ ስዐዑና እርሱ ያመነበትን ነገር ሁሉ እውነት ነው ብሎ የሚቀበል ስው ተግባራዊ ሰው ኣይደለም እርሉ እገሌ ስለሆነ ብቻ እንደሚያሸንፍና ይህንኑ ማሸነፉን ለዎች እንዲቀክሉት የሚያስብ ሰው የድርገት ወይም የተግባር ሰጡ አይደለም ተግ የሆነው ስው ግን ምንም ነገር ሳይበነጋ በዙሪያው ካሉት ነገሮች ከእንቅፋቶቹና ክገ ሮፍ ጋር በእውነት ውስጥ የሚኖር ሰው ነው ሰው ከሰዎች ጋር የሚስማማው ባሉብት ሁኔታ እንጂ መዋር ባለባቸው ሁኔታ አይደለም እርሉ ከሚስማማችው ሰዎች ልብ ወለድ አሳባዊነትን አይጠብትም ይልቁንም እንደ ማንኛውም ሰው ደካሞች መሆናቸውንና ስዎች በመሆናቸው ስሕተት እንደማያጣቸው ይገነዘባል ተግባራዊው ሰው ችግሮቹን ን ን በልቅሶና ለለም ለው በማማረር አኦይደለምሄ እርሱ ችግሮቹን ጋፊጠው በተቀና ጥስብና ተግባራዊ መፍትሔ ነው እግዚአብሔር ሥራውን እንዲባርክሰትና ስኬታማነትን ያድለው ዘንድ ወደ እርሱ ይጸልያል ተግባራዊው ሰው በቃል ብቻ አይኖርም እርሱ ካሰፈው ሕይወቱ በመማር ለአሁኑና ለሚመጣው ጊዜ ባለው ኃይል ሁሉ ይሠራል እንጂ ቀሪውን የሕይወቱን ጊዜ ባለፈ ነገር ላይ ኣያሳልፈውም መማር መማር በሰው ሕይወት ውስጥ ይጀመር እንጂ ፈጽሞ ማብቂያ የሰውም እንዲህ ያለው መማር አንድ ሰው ከደረሰበት የሕይወት ደረጃ ተሞክሮ አንጻር የቀለያዩ ቅርጾች ሲኖሩት ይችጓሉ የልጅነት ጊዜ በሁሉም ነገር የማመን ትምህርትን የሚወክል ዘመን ነው ስም ማጥፋት ውሸት መሳለቅ ንቀት ከባድና ቀጡ ቃላት የጉራና የትዕዷት ንግግር ማጋነን የግብዝነትና የማጭበርበር ቃላት የሐሰት ምስክርነትና የክህደት ቃላት የጭቅጭቅትና የንትርክ ቃላት ወዘት ከብዙዎቹ ጥቂቶቹ ሰውየው ራሉን የሚጎዱ ስሕተቶችና ለሌሎች ሰዎች የማሰናከያ ድንጋይ የሆኑ ስሕተቶች አሉ ለምሳሌ በሰዎች ጆሮዎች ውስጥ የሚሜንቆረቆሩ የአንድ ሰው ንግግሮች የእነዚህን ሰዎች ንጹህ ልብና አሳብ ያረክሳል ወይም እምነታቸውንና ትክክል የሆነውን እውቀታቸውን ያበላሻል ከሌሎች ሰዎች ጋር ያለ ግንኙነታቸውንም ያጠፋል በመካከላቸውም ግጭት ይፈጥራል ከዚህ በተጨማሪ ስለ ጓደኞቻቸው ያላቸውን አመለካከት እንዲቀይሩም ያደርጋቸዋ የንግግር ጥፋቶች ብዙ ናቸው በአነጋገራችን ዝግ ካልን የምናስብበትን ጊዜ ለማግኘት ዕድሉን እንደምናገኝ መጽሐፍ ቅዱስ መክሮናል ቅዱስ ያዕቆብ እንዲህ ነው ያለን ቁ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ። ሚገባህና እንዴት ከእነርሱ ጋር መነጋገር አንድ ሰው መቼ መናገር እንዳለበትና እንደሌለበትመቼ ጥብቅ መሆን አንዳለበትና እንደሌለበትመቼ ጥንቁቅ መቼ መቅጣ ይቅር እንደሚገባው ጠንቅቆ ማወቅ አለበት ና መና መ መማርን የሚወድ ሰው ከማገኛውም ነገር ይማራል እንዲህ ዓይነቱ ስው ቅልጥፍናን ክከጉንዳንእምነትን ደግሞ ከማይዘሩት መቹ ይ ግሪል በጎተራ ከማይከቱትና የሰማዩ አባታቸው ከሚመግባቸው ሰማይ ወፎች በሕይወቱ ሙሉ የሚማር ሰው ብፁዕ ነው እንዲህ ዓይነቱ ስው ሌሎች ከሚያስተምሩት የበለጠ ይማራል ንዳንዱና ነገር አውቀትን የሚቀበል ሰው ትሕትናን ገንዘብ ማድረግ ይላል እውነተኛ ደስታና የተሳሳተ ደስታ እውነተኛው ደስታ በልብ ውስጥ ያለ ደስታ ክመሆኑም የ ቅዱ ፍሬ ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል «የመንፈስ ፍሬ ዓን ድ ለታ ሰላም ነው» ንሳ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው ደስታ የሚገኝው በጌታ ነው። ኩራቱ ከመጸጸት ይገድበዋልና ካሆኑ ንስሓ የገባው ስው መጸጸቱን ሲመለከት «እግዚአብሔር ይፍታሁ ይሰዋል ላልተጸጸተው ሰው «እግዚአብሔር ይፍታህ» አይባልም አንድ ሰው «እግዚአብሔር ይፍታህ» የሚለውን ቃል ሲሰማ ቃሉ የተነገረው ንስሓ ለገባው ሰው ኃጢአት መሆኑን ይረዳል ይሽ ንስሓ የሚገባው ሰው ኃጢአት ለመሥራቱ ፍጹም እርግጠኛ ከሆነና ከፉኛ የሚወቅሰው ከሆነ ጠባዩን በመለወጥ ንስሓ ይገባል ከዚህ በተቃራኒ ለራሱ ምክንያት የሚስጠው ሰው ግን ኃጢአት መሥራቱን ይቀጥላል ይህን ለማ ተጨማሪ ምክንያቱ የኃጢአቶቹ ክብደት ስለማይለማውና እነዚህ ኃጢአቶች ውስጡን ስለማያውኩት ነው የአዲስ ዓመት ጸሎት አቤቱ ጌታ ሆይ። እንደ ክርስቲያን አመለካስት ጋብቻ ማለት አንድ መንፈሳዊ ስው ወይም የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነ ሰው ከሌላ መንፈሳዊት ሴት ወደም የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ከሆነች ሴት ጋር የሚያደርገው ጥምረት ነው ጋብቻ እነዚህ ሁለት ሰዎች በምሥጢረ ተክሲል አማካይነት አንድ ለመሆን የሚፈጽሙት ኅብረት ነው መንፈስ ቅዱስ ተቃራኒ እምነት ያላቸውን ሰዎች ስለማያጣምር ሁለቱም ተመሳሳይ እምነት ሊኖራቸው ይገባቸዋል ጋብቻ የሚስምረው እንዲህ ባለው መንገድ ነውመንፈስ ቅዱስ በሁለቱም ጎጥ በስምምነትና በመንፈሳዊነት ይሠራልና ዴዴዉቭሙዘብአሬሬከጨበክ ጠጂ ጠጻ ው የከዲር በ እነዚህን ጸሎቾች መዝሙራትና የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባት የተመስጦህ አድማስ አድርገህ ተጠቀምባቸው ይህን የምታደርግ ከሆገህ ጸሎ ፀመረዳት ትጸልያፕው ዘንድ ያስችልሃል ህን ገልዋችቹ መንፈሳዊ ንባባትን ለማንበብ ልምምድ ማድረግ ይህንንም ብዛት ያላቸው ንባባትን በመረዳትና በተመስጦ ከመጽሐፍ ቅዱስ በየፅሉቱ በማንበብ ወይም የቅዱሳን ሰዎችን የሕይወኑ ታሪክ በማንበብ ወይም መንፈሳዊ መጻሕፍትን በማንበብ ማዳበር ተንላ ይህን ማድረግ ስትችል ከጥልት ንባባት አትራፊ ምርት መሰብሰብ በሁዳዴ ጾም ወቅት የጾሙንና የሰሙነ ሕማማት ዜማዎችን ለመማር ለ ትድማ ከዚህ በኋላ እነዚህን ዜማዎች በመንፈስ እስከምትሞላ ድረስ በንስሓ ኣባትህ የበሳይ ተቆጣጣሪነት የተወሰነ የጆ ልምምድ ማድረግ ትችላለህ ክውን ን መለ ከሰዎች ጋር ለመስማማት የሚያደርሱ ብዛት ያላቹ ልምምዶች አሉ እነዚህም ጨፃፀነት ተዕግሥት የሌሎችን ድካም ም ቀጣን መቆጣጠር የምስጋና እና የማበረታፓ ቃላትን መርዳት እንዲሁም ቸርነትና የዋህነትን መግለጥ ፍው ር በአብ ገጽሕና ውስጥ የምናገኛቸው ሌሎች ልምምዶች አሉ ው ንንትና ልጣፍ በቸ አ ተ ያለ ማጉረምረም ያለኝ ይበቃኛል ማለት መቀየት በመ ሚሆን ዴስታ እምነት ተስፋ ወዘተ ፍቸው የ የአውቀት ሃግርኙ አውቀት በኣንድ ወይም በሌሎች ሰዎች ሕይወት ውስጥ ብዛት ያላቸው ጥትሾች ቢናሩትም አንዳንድ የሚያስከትላቸው ችግሮችም አሉት ይህ እንዴት ሊሆን አዋቂ በጣም አዋቂ የሆነ አንድ ሰው ሰዎች ጸሌላቸው የእውቀት እርሱ ማድያ ረና ከእርሱ ጋር ይስማሙ ዘንድ ለጠባቃል ይህ ተይኛንለት ቀር ይጋጫል በዚህ ጊዜ እርሱ እነርሱንእነርሉም እርሱ ክእነርሱ የሚጠብቀው እነርሱ ሊያደርጉ ሊያደርጉ አለመቻላቸውን ሲመለከትም ልቡ በኀዘን ይዋጣል ም ን የመደመሪያ ስሕተቱ ይህ ነው በሰዎች ጠባይ መሰሳጨት በመሆኑም እንዴት ሊረዱኝ አልቻሉም። እርሉ አካሉ ወይም ሥነ ልቦናው መይም ያለበት ሁኔታ በድካም ውስጥ ሊሆን ይችላልና በተጠመጸደና አንተን ሰማድመጥ ከማይችል ወይም አንተን ለመረዳትና ጠነሣኸው ገጥብ ላይ ከአንተ ጋር ለመወያየት ጊዜ ከማይኖረው ሰው ጋር አትነጋገር አንድ በጥበብ የተነገረ ቃል አለ «የወርቅ እንኮይ በብር ዓሕል ላይየጊዜው ቃል እንዲሁ ነው ምሳ ከለው ከመነጋገርህ በፊት ትክክሰኛውን ስዓት ምረጥ የምታናገረው ለው አንተን ለማመጥ ለመረዳትና ንግግርህን ለመተበል በልቡም ሆነ በአሳቡ በመልካም ሁኔታ ውስጥ መሆኑንና መዘጋጀቱን ስትመሰክት ተናገር ንግግርህ ውጤታማ እንዲሆን ከፈለግህ አድማጮችህን አቨንፍ ክዚህ በኋላ ንግግርህንና ውጤቱን ታሸንፋለህ ሩትን ሰው ቢሆንም እንኳ በማንኛውም መንገድ ሊጠዝት ንው የሚይጣጥናት ይህ ደግሞ ሁሉንም ጉዳይ ባለማግኘት ይጠቃሰላል ያለ ሥነ ልቦናዊ ጎን ሥነ አመክንዮ ሎጂክ ብቻውን በቂ አይደለም የሚወያየውን ሰው የሚያሸገፍና እንደ ተላሳተ በለዎች ፊት የሚያረጋግጥለት ሰው ክዚህ ስው ምንም ዓይነት መልካም ነገር ሊጠቀም አይችልም ለሜያናግረው ስው እንዲናገር ምንም ዕድል ሳይሰጥ ንግግሩን የሚያቋርጥ ንግግሩ ከማብቃቱ በፊት መልስ የሚሰጥና እንደ ተቃዋሚ የሚቆም ስው መልስ ሰመስጠት ወይም ለማሳመን ያለውን ችሎታ ያውቅ ዘንድ የሚወያየውን ለው ልብ ለያገኝ አይችልም የስውየው አመለካከት አሳማኝ ቢሆንም እንኳ ደካማ ዋጋቢስ ተግባራዊና የማያላምኑ እገደ ሆኑ አድርጎ በሌሎች ስዎች አሳብ ላይ የሚያፌዝ ስው ምንም ዓይነት ውጤት ሲያገኝ አይችልም ስለሆነም የተናጋሪውን ሰው አመለካከት አክብርየተፈለገውን ያህል የምትቃወመው ብትሆንም እንኳ በትሕትና ውስጥ ሆነህም መልስ ስጠው የምታናግረው ሰው አአምሮ ላይ ከመድረስህ በፊት ወደ ልቡ ስመድረስ ሞክር ዉህ ልቡንም ሆነ አእምሮውን በእርግጠኝነት ማሸነፍ ትችላለህ የልብ ሰላም የልብ ሰላም ከመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች መካክል አንዱ ነው መስቀሉ ከውስጥም ሆነ ከውጪ ሊሆን ይችላል ከውስጥ ስለሚሆነው መስቀል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንዲህ በማለት ተናግሯል «ኮክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ። መውደቅን ይፈራሉ በተመሳሳይ ጊዜም የሌሎች በሰው ልጆች ዘመናት ሁሉ ጠብ የአምካ ሰዎች በተጨማሪ የሽብርተኞች የዓመጸኞችና የጨካኞች መገሪያ ነወር ን ዒህ ምንሻዚህ ሰዎች የሚስማሙት ከሰዎች ፈቃድ ጋር እንጂ ከልባቸው ጋር ልባቸው ደስተኛ ባይሆንና አእምሮአቸው ባያምንም የሰዎችን ፈቃድ ነገሮችን ያከናውኑ ዘንድ በኃይል ያስገድዲቸዋል ስለሆነም በእነዚህ ና ዘንድ ለውጥ ቢኖርም ውጪያዊ ነው ለውጥ የሚመጣው ከልብ ውስጥ ይህ በሞራል ላይም ተግባራዊ ደሆናል ጠብ የሐሰት ገጽታ ነው እንጂ ሥርዓትን አይገነባም ጠብ ለመንግሥት ክመገዛትና ሕግን ከማክበር ሊመጣ መልካምነትን የሚወድ ንጹሕ ልብን ሊገነባ አይችልም ይል ልጋ ለጠብ እጅ ከመስጠት የተነሣ አንድ የሆነው ሰው ሁለት ሆኖ ይቀየራል ውሟያዊው ሰው የቅድስና ገጽታ ያለው ሆኖ ሲቀየር ውስጣዊው ድደ ኃጢኣትን የሚወድ ሆኖ ይቀየራል ይህ ሰው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስዎስ ይውጭ አምረው የሚታዩ በውስጥ ግን የሙታን አጥንት ርዙስትም ሁሉ የተሞሉ በኖራ የተለሰኑ መቃብሮችን ስለ ወዮላችሁ» ማቴ ብሉ በመናገር የገለጸውን ገጽታ የሚሥል ሆኖ ይተየራል እንዚአብሔር ራሱ ተናገሯል ልጄ ሆይልብሀን ስጠኝ ምሳ በማለት ወይም መልከ ስለሆነም የአንድ ሰው መልካምነት የሚለካው በፍቅሩ መጠንና ለሆነው ነገር ባለው እምነት ነው መላም ሰው መልካም የሆነውን ነገር ከወደደ ያለ ምንም ውጪያዊ የጠብ ግሬት ያለ ምንም ፍርዛሃት ምንም ዓይነት ዋጋ ወይም ውዳሴ ወይም ማንኛውም ከፍያ ሳይቀበል ያክናውነዋል ዳይነት ራቤ ዕላቻኦችች ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው መልካም የሆነውን ያለ ምንም ጠብ እግዚአብሔር የሚፈልገው ውስጣዊውን ልብ እንጂ ው ዜ ጂ ውጪያዊውን ገጽታ በመጥ ነው እርሱ ሰዎች መልካም የሆነውን ንዲሠሩ አላስገደዳችቸውም መልካም መሥራትን እንዲወዱ እንጂ ከዚህ በኋላ መው ሥራ ያለ ምንም ግዴታ ያክናውኑታል እግዚአብሔር መሥራት በልባቸውና በስሜታቸው ውስጥ የሚኖር ፍላጎት ይሆናል። ቴ ራስህን ጊዜያዊ ወዴም ኃላፊ በሆኑ ዓለማዊ ደስታዎች መጥመድህ ዘለዓለማዊ ደስታህን ሊያሳጣህ ይችላል ስለሆነም በዘለዓለማዊት ጥቅም ላይ ማመን አሰብህ ዘላለማዊነትን ዘወትር በዐይኖችህ ፊት ልታስቀምጥ ይገባሃል ማንኛውም ነገር ከዘለዓለማዊነት ጋር ሲነጻጸር ዋጋው በጣም ኢምንት ነው ይሣ ሐዋር ቅዱስ ጳውሎስ ይህገ አስመልከቶ ለቆሮንቶስ የላከው መልእከት ምንኛ ድንቅ ነው የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመለከት ቀላል የሆነ የጊዜው መክራችን የክብርን የዘላለም ብዛት ከሁሉ መጠን ይልቅ ያደርግልናልና የሜታየው የጊዜው ነውና የማይታየው ግን የዘላለም ነውና» ኛ ቆሮ ፋ በዚህ እይታ ውስጥ ጠቢብ በሆነውና በጭፍኑ ሰው መካከል ያለው ልዩነት ግልጽ መሆኑ እውነት ነው ጭፍን የሆነው ሰው እይታ ቅርብ ነውእይታው ከሜታዩት ነገሮች አልፎ አይፄድም ጠቢቡ ሰው ግን አርቆ ይመለከታል ከሞት በኋላ ያለውን ለሆነ ዘወገፈሳዊ ቅላትና ፕቅጣፕውቡ ስሕተቶች ውስጥ ወድቀዋል ዝምታ ለእነርሱ የቅድስና ወይም የጽድቅ ሥራ አይደለም ሌሎች ደግሞ ያለ እውቀት መባ ያቀርባሉ እነዚህ ሰዎች የእግዚአብሔርን ገንዘብ ለተቸገሩት ከመስጠት ይልቅ ለኣታላዮች የሚሰጡ ናቸው ስለሆነም መለየት ሁሉንም የጽድቅ ሥራዎች ስለሚቆጣጠርና ስለሚገነዘብ ቅዱስ እንጦንስ ታላቁ የጽድቅ ሥራ ነው ብሎታል የክህነት ጥበቃና አገልግሎት ያለ መለየት ክሆነ ጉዳዮችን ክከማስከን ይልቅ ውስብስብ ያደርጋቸዋል ከዚሁ ጋር ዘጸተያያሽ ሐዋርያት አባቶቻችን ዲያቆናት መንፈስ ቅዱስና ጥፅብም የሞላባቸው » ሐዋ እንዲሆኑ ወስነዋል ጥበብ ለጽድቅ ሥራ ጥልቀትንና እውነተኛነትን ያድላል ፍቅር ደግሞ ለቅድስና ሥራ ስሜትና መልካም መንፈስን ያድላል ትሕትና ደግሞ የጽድቅ ሥራን ከዲዖብሎስ ቅናት ይሸሽጋል በዚህም ባለቤቱን በሰዎች ልብ ውስጥ ጥልቅ ፍቅርና ትሕትና እንዲኖረው ያድለዋል በውስጣችን ዘጥልቀት ያሉት የቅድስና ሥራዎች ፍናቸው። ህብትህ ባለበት ልብህ ጠቢብ ሰዎች በዚህ ምድር ላይ እንግዶች መሆናቸው ስለሚታወቃቸው ተስፋቸውን በዚህ ምድር ላይ አያደርጉም እነርሱ የሚጠብቁት «እግዚአብሔር ሚተ ተይብ ተዓ ሓዉ ጋ ው ንክ ነው ለዘለዓለማዊነቱ ዋጋ የሚሰጥ ች ዓይነት ከር ነጎሮች ደ ክፍ ይሳል በዚህ ዓለም ውስጥ የሚገኝ ለዚህ ሰው መላው ዓለም በስተ አይደለም ከአርሱ ጀርባ ነው እንጂ ከአርሉ ፊት ለፊት ስ ምስቱ የቅድስና ሥራዎች ሠስቱ የቅድስና ወይም የጽድቅ ሥራዎች ባላቸው አውነተኛ የጽድቅ ሥራዎች ናቸው እነርሱም ፍቅር ትሕትና እና ጉፅቋ ላቸውን አፍቅር የተራቆተ ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር ቅድስና ተብሎ ሊጠራ አይችልም ለትሕትና እና ለጥቡበም ይኸው ሲባል ይቸላል ዴ ከፍቅር የራቀ ማንኛውም ድርጊት ከእግዚአብሔር የራቀ ነው እግዚአብሔር አምላክ ከእያንዳንዱ የቅድስና ሥራ የሚወስደው በውስጡ ይመለምል ዮ መጠን ነው በውስጡ ምንም ፍቅር ካላገኘ ግን ሙሉ ለሙሉ ይጥለዋል ትሕትና የሌለበት የቅድስና ሥራም በእግዚአብሔር ዘንድ የ ለፉስ ጽድቅና ለክንቴ ውዳሴ ቀለብ ሆኖ ይቀራል ትፅቢት ጸእግዚአብሒር ከተር እጅግ የተጠላ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ይህን አስመልክቶ ሲናገር እንዲህ ብሏል ስ ለአበሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልናሰትሑታን ግን ጻጋን ይሰጣል» ኛ ጴጥ ስለሆነም እያንዳንዱ የቅድስና ሥራ በጥበብ በመረዳትና በመለየት ይገባዋል ያሰ ጥበብና ያለ መረዳት የቅድስና ሥራ ከጽድቅ ሥራ አይቀርም በዚህ ምክንያት ቅዱሳን የቅድስና ሥራዎቻቸውን የሚያከናውኑት ፈተነት ይጥጥር የች በመሆን ነው ደህን የሚያደርጉም አንዴት ከሚ ባቸው ተተ ጭጭ ይው ውና የጽድቅ ሥራዎች እንዴት መከወን እውቀት አልባ የቅድስና ሥ ጠፉ ታሪክ ይነገረል ራ የፈጸሙ ሰዎች እንዴት እንደ ወደቁና እንደ ብዙዎች ያለ ጥበብ ስለሚጾሙ በለሰውነታቸውም ሆነ በመንፈሳዊነ ብነዎች ዝምታን ያለ ጥበብ ሊተገባሩ ስሰ ሞከሩ በብዙ ኙግሮችና በመንፈሳዊ ቃላትና ጥቅማቸው ሥሥጠሥ»ውቨጸበሑከጻሙሙከጸከዘሑጨውፈጩጩዘወዘዘወ እውነተኛ ፍቅር ልባምና መንፈሳዊ ሲሆን ዓላማውም ለ ት ድኅነት ነው አስ ፋት ሑት ስለ መሆን ሲል ብቻ እውነትን አሳልፎ ኣይሰጥም የሉሉን ስዎች ተባባሪም አይሆንም እንደ እግዚአብሔር ፍቅር ንጹሕና አውነተኛ ምቹ ዜ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል « ከሰማ ለሆነ አለው መክ መንፈሳዊው ሥራ በትክከሰኛው ጊዜ መከናውን አለ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን ሲለብስ «የዘመኑ እ ገሳ ፋዳ ተብሏል ይህ ጊዜ ትንቢት የተፈጸመበት። አሳብና ምክንያት በጠሉበት ተመሳሳላይ ጊዜ ሌላውን ሰው ያለ ምንም ዕውቀት ያለ ምንም ውት አሳብና ያሰ ምንም ምክንያት መደገፍና ስሰ እርሱ መከላከል የቆሮንቶስ ሰዎች አንባብ የሌሰው ጥላቻ በጳውሉስና በአጽሎስ ላይ አላድረው ተን አድስ ከንዲህ በማለት ሚፍዋል ተሥደእዋልም ብልን መሆናችሁ አይደለምንሉ ኛ ቆሮ ራ ን ከን ይዉጺ ስፎች በዮ አግባብነት የሌለው ጥላቻ ከመንፈስ ፍቅር ጋር አይስማማም የምትተቸውን የምትቃወመውንና የምታጠቃውን ስው በምንም ዓይነት አያስታብይም ም መንገድ ልትወደው አትችልም ሠ ኛ ቆሮ ፍቸ ካፉ ነገርን አያሳስብም አግባብነት የሌለው ጥላቻ ከእውነትና ከፍትሕ ጋር አይስማማም ብቡ ጊዜ አግባብነት በሌለው ጥላቻ ዙሪያ የሚወድቁ ጥቃቶች እውነተኛና ትክክለኛ አይደሉም እነዚህ ጥቃቶች ከልብ ውስጥ የሚወጡ ስለሆኑ ቢያንስያንስ የተጋነኑና የተጨማመሩ ነው የሚሆኑት ጀሮ አንባብነት የሌለው ጥላቻ ያፈርሳል እንጂ አይገነባም አግባብነት የሌለው ጥላቓ ብርታትን ያዳክማል ስንድነትንም ይለያያል ኃይልን የሚጠቀመው በተገቢው ድ አይደለም በጭቅጭቅ በመለያየት በተቕትና ስትራ ነው ሱን የሚያባክነው አግባብነት የሌለው ጥላቻ የመንፈስና የአሳብ ኅብረት ተቃዋሚ ነው ቁቀ ለሌሎች ራሉን ስለሚያሳይ «ያ ሕዝብ አንድ ልብ ለመሆኑያ መኑትም አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው ሐዋ ፋቁ ተብሉ ከተ ልጃች ጋር ኀብረት የለወም ነገረላቸው አቤተ ክርስቲያን መንፈላዊ ቃላትና ጥቅፀጓቸቡ መሰያየት በስው ውስጥ ኩራት ወይም ራስን መኖሩ ያሪጋግጣል በዚህ ጊዜ ነፍስ አባትን የሚያማከረው ስለማይኖር ድርሻው ዚህ ዳይ ውጭ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች በጻፊው መልእክቱ ስለ መለያየታቸውና ሥጋውያን ስለ መሆናቸው ገሥፆአቸዋል ኛ ቆሮ ሰዎች ከመንፈስ ቅዱስ ኅብረት የራቁ ናቸውን ነው ችግ ን የሚጣ የለውነታችን ብልቶች ለዚህ ሰውነት መልካም መሆን ተባብረው ይሠራሉ ይህ ኅብረት ለሁሉም ግን ለ ም ያቸ ሁሉም ሰዎች ወደ እነርሉ ኅብረት የሌሎች ሰዎችን አመለካከት ያከብራል ወይም ሌላው ሰው እንዲህ አንችው የፀ ቁጣና ሌሎችን የማዋረድ ወይም የማጥፋት ግባር በመለያየት መንገድ ውስጥ ላለ ለማንኛውም ሰው የተሰጠ ጠቃሚ ምክር ቀ ከሌሎች ሰዎች ጋር ከመለያየት ይልቅ እነርሱን ለማግኘት ሞከር ቀ ዓላማ ያለህ ሰው ፀመሆን ከግል ጉዳዮች ራስህን አርቅ ቀ ከጋራ መንፈስ ጋር ለመተባበር ራስህን አስለምድ መጠቀም የሚፈልግ ሰው ሻው አትራሬነትን ነው ች እርሱ እንደ ብዙ ወሬ አያተርፈውም። አንዲት ቃል ግን መላ ሕይወቱን ቅዱስ ፓፕቶኒ በአገድ ወቅት ከእንግዶቹ ቅዱስ ፓፕቶኒ ከዝምታ ይጠቀማል ለአንዱ አዝምታዬ ካልተጠቀመ ከንግንሬም ሲጠቀም አይችልም ብሎት ነበር ቅዱስ እንጦንስ የሰማው አንድ ቃል ለምንኩስና ሕይወቱና ለመላእክታዊ ቅዳሌው መቐረት ሆኖታል ሌሳ የሰሣው ቃል ደግሞ ማዕከል እንዲንባና የብሕትውና ሕይወቱን እንዲጀምር አድርጎታል መረ እግዚአብሔር በብዙ ቃላት ሊያስተምራችሁ አጥብቆ አልጠየቃችሁም ዘኣንድ ዓረፍተ ነገር በብቃት አስተምሯልና አሥርቱ ቃላት ነገሮች ናቸውይሁኑ እንጂ ሁሉንም ትምህርት ያጠቃለሱ መ ዳዕ የጌታ ጸሎት አጫጭ ቀፈ ነው ር ዓረፍተ ነገሮች የተዋቀረ ቢሆንም ልመናን በጥልቀት ለመጠቀም የሚፈልግን ሰው በማንኛውም ዋጋ ቢሆን ትርፉን ይሻል ከመንፈስ የተወለደ ሰው ከአባቶች ቃል ለመጠተም በናሁ ረዥም መንገድ ይጓዛል አባቶችም ከማንም መጠቀም ይፈል ለእናትም መልካም ነገርን ለማግኘት የሚጠይቅ ሁሉ ያገኛል ለእርሱ ወይም ለሌሎች ስዎች ከማንኛውም ሰው በአጋጣሚ ወይም በድንገት ከተወረወረ ተባራሪ ቃል እንኳ ተጠቃሚ ይሆናል ከራሱና ከሌሎች ሰዎች ስሕተቶችም አትራፊ ነው ለአንድ ወቅት አንድ ቅዱስ ለው «ዲያብሎስ እኔን በአንድ ተመሳሳይ ኃጢአት ሁለት ጊዜ የፈተነበትን ጊዜ አላስታውስም ብሏል ይህ ቅዱስ አባት ይህን ቃል የተናገረው ከመጀመሪያው ውድቀቱ ስለተጠቀመና ሰሁለተኛው ፈቀናው ስለተጠነቀቀ ነው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ አምነትና ስለ እግዚአብሔር ጥበቃ እንድንማር የጠየቀን ከምድር አበቦችና ከለማይ ወፎች ነው የማትረፊያ ምንጮች በብዛት አሉ የምናገኛቸው ከሰባኪው ቃላት ወይም ከመንፈሳዊ መጻሕፍት ብቻ አይደለም። ኤር «አስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁንየሕይወትንም አክሊል አስጥሣለሁ ራእ የሚል ቃል ስላለ ለእግዚአብሔር የሚሠራ ሰው እስክ ሞት ድረስ የታመነ መሆን ኣለበት ታማኝነት ለአገልግሎት ዓይነተኛው መንገድ ነው በዚሀ ጥብቅ ሥራ ውስጥ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በክርስቶስ ስም ፍመ ላል አመ አላ አለ የእግዚአብሔርን መንግ እጅግ ገልጦ ያስተምር ነበር ሐዋ ስለ ሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲህ የሚል ቃል ተጽፎአል «ሐዋርያትም የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ በታላቅ ኃይል ይመሰክሩ ነበርበሁሉም ላይ ታላቅ ጸጋ ነበረባቸው» ሐዋ ፉ ከዚህ ጥብቅ እውነተኛና ታማኝ ሥራ የተነሣ ነው የእግዚአብሔር መንግሥት በምድር ላይ የተስፋፋው እግዚአብሔር ለኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን አለቃ የተናገረውን ቃል አድምጡ ሥራህን ድካምህንና ትዕግሥትህን አውቃሰሁ ታግሠህማል። ከሌላው አመለካክት ጋር ለመደራደርም አያስችልም ከዚህ በተጨማሪ ሌላውን ወገን ለማሳመንና ለማሸነፍ ያለመቻል ምልክት ነው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲህ የሜል ቃል አለፎ «ነፍሶችን የሚሰበስብ እርሉ ጠቢብ ነው» ምሳ ጠቢብ ሰው ስለ መልካም ሥራዎቹ ሲል የሚመርጠው መልካሙን ዘዴ ነው የተሳሳተ ዘዴ ከመልካም ሥራ ጋር ሲሄድ አይችልም መልካም ሥራ ተገቢ ባልሆነ መንገድ ወይም ዘዴ ከተከናወነ ውጤቱ የብርዛንና የጨለማ ድብልቅ ወይም የጽድትና የኃጢአት ውህደት ስለሚሆን ይህ መንፈላዊነትን አያረጋግጥም ስለሆነም መንገዶቻችሁ ወይም ከዴዎቻችሁ መልካም እውነትና መንፈሳዊ ይሁኑ ቢያንስቢያንስ የሚጎዱ ወይም የማለሰናክያ ድንጋይ እንዲሆኑ አትፍቀዱ መሠረታዊው የቅድስና ሥራ አንዳንድ የቅድስና ሥራዎች ሙሉ ሳይሇኑ ሊቀሩ ሰው እነርሱን ሙሉ ለማድረግ አጥብቆ ይታገላል ይሁን እንጂ በውስጣቸው የተለያዩ መልካም ሥራዎችን ያጠቃለሉ መሠረታዊ የቅድስና ሥራዎች አሉ ከሁሉ የሚበልጠው የቅድስና ሥራ ፍቅር ነው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕግና ነቢያት ሁሉ በዚህ መሠረታዊ የቅድስና ሥራ ውስጥ መጠቃለላቸውን ተናግሯል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ስሰ ተለያዩ የፍቅር የቅድስና ሥራዎች ሲንልጽ እንዲህ ብሏል «ፍቅር ያስታግሣልፍቅር ያስተሳዝናል። » ዮሐ ስላለ ነው ሌላው መሪ የቅድስና ሥራ የመማረክ የመሸነፍ ሕይወት ነው መማረክ ወይም መሸነፍ ማሰት ሕይወትን ይመራ ዘገድ ራስን በልብ ውስጥ ለሚኖር ለመንፈስ ቅዱስ አሳልፎ መስጠት ማለት ነጡ በዚህ ጊዜ ይህ ሰው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች በላከው መልእክቱ «የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ደስታ ሰላም ትዕግሥት ችርነት በጎነት እምነት የውሃት ራስን ነው» ገላ ፊራ በማሰት የተናገራቸውን የመንፈስ ፍሬዎች ያፈራል ድንቅ ከሆኑት የቅድስና ሥራዎች መካከል አንዱ ደግሞ ትሕትና ነው ትሑት ሰው ጨዋነትንና አርምሞን የተላበሰ ነው እርሱ ራሉን ከቁጣ በስዎች ላይ ከመፍረድና ከጭካኔ ያራቀ ሰው ነው ከዚህ በተጨማሪ ትሕትና የልብ ጸጸትን ራስ መውቀስን የጽድቅ ዕንባን ፍቅርን ሁሉን መባረክን የእያንዳንዱን ሰው በረከት መቀበልን ከመናገር ይልቅ ማዳመጥን መምረጥን ጉራ መንዛትን ወይም ራስን ከፍክፍ ወይም ራስን ማደስን ፈጽሞ ገንዘብ አለማድረግን ሰሁሉም ነገር መርካትን መደሰትን ማመስገንንና የዋህነትን ያጠቃልላል የፍቅር ርፍ ማትረፍ የሚወድ ሁሉ ከማንኛውም ነገር ከማንኛውም ሰውና ከማንኛውም አጋጣሚ ማትረፍ ይችላል እርሱ በማናቸውም ልምዶቹ ውስጥ ተጠቃሚ ነው እርሱ ከመልካሙም ሆነ ከመጥፎው ተጠቃሚ ነው እርሱ ከጻድቁ ሰው መልካም ምሳሌ ፍቅርና መልካም አቀባበልን ገንዘቡ ያደርጋል ከመጥፎው ሰው ደግሞ የትፅግሥትን የጽናትንና የይቅርታን የቅድስና ሥራዎች ገገዘቡ ያደርጋል አንተም ብትሆን የዚህን ተመሳሳይ መጥፎ ምግባር ጉዳትና ችግር ስታውቅ ማንኛውንም የቅድስና ሥራ ትማራሰህ አንድ ጠቢብ ሰው «ዝምታን የተማርሁት ከለፍላፊ ሰው ነው» ብሏል ይህም ማለት የመለፍለፍን ጉዳት መገንዘቤ የዝምታን ጥቅም እንዳውት አድርጎኛ ል። ሖ ማቴ ዓመፅ ሰዎችን እንድትቆጣጠራቸው ስለሚያስችልህ እነርሱን ጸጥ አሀላቸቸው ትኞል ይሆናል ይሁን እንጂ ፍቅራቸውን ፈጽሞ ሊያስገኝልህ አይችልም እነርሉን ስለ መፍራት ሌሎችን እንዳይጎዳ ዓመፅን ተጠቅሞ ክፉውን ማራቅ ተገቢ ጉዳይ ነው ከጸጥተኞቹና ከጨዋዎች ጋር ለመስማማት ሲባል ዓመፅን መጠቀም ግን ተገቢ ጉዳይ አይደለም ዓመፅ ፈጥኖ ለሚሰማቸው ሰዎችም ሙሉ ለሙሉ አስፈላጊ ጉዳይ አይዴለም ዓመፅ ሰብልኅ ስው ሁሉም ትክክለኛ መንገዶች ውድቅ ሲሆኑ የሚቀርብ አማራፍ ነው ዓመፅ የተፈጥሮው አንድ ክፍል በሆነበት ዓመቻ ሰው እና ሙሉ ለሙሉ ጸጥተኛ ሆኖ ሁሉም አማራጮች ሳይሠሩ ሲቀሩና አስፈላጊ በሆነበት ቦታ ላይ ብቻ ዓመፅ ውስጥ በሚገባ ስው መካከል ከፍተኛ ልዩነት አለ እንዲህ ዓይነቱ አሠራር ይባላል አንዳንድ ጊዜ ጥብቅነት ከዓመፅ ጋር ይኖራል በይ ሁሰቱ ደረጃዎች በቅድስና ሕይወት ውስጥ ደረጃዎች አሉ አሁን የምንመሰከተው ሁለቱን ሲሆን እነርሱሉም መንፈሳዊ ደረጃና ማኅበራዊ ደረጃዎች ናቸው ጸመንፈሳዊነቁ የተከበረ ሰው ዘማካዘረስቡም ዘንድ የተከበረ መሆን አለበት ይሁን እንጂ ማኀበራዊ ስው የግድ መንፈሳዊ ሰው መሆን የሰበትም ይህን የሚያገኘው በቀልድ ወይም በማዝናናት ወይም በፌዝ ወይም ውሸት አርሱ ሌሎችን ሊረዳ የሚችለው የመንፈሳዊው ሰው ኀሲና ሊቀበላቸው በማይችላቸው ዘዴዎች ሊሆን ይችላል ይሀም ማለት ማኅበራዊው ሰው ስዎችን ገንዘቡ የሚያደርገው መንፈሳዊ ባልሆኑ ዘዴዎች መንገድ ነው መንፈሳዊው ሰው ሰዎችን ገንዘቡ ሲያደርግ ቢወድም እግዚኣብሔርንና ንጽሕናውን ክበማያሳጣው መንገድ ነው ስለሆነም ብቁ የሆነውንና ብቁ ያልሆነውን በመለካት ውስጥ ልዩነቶች አሉ አርሱ ይህን በማድረግ ተግባራዊ ምሳሌ አሳይቷል የሌሎችን ኃጢአት ስለ መሸከምም ትምሕርት ስሰጥቷል እርቡ የእነርሱን ዋጋ የከፈለው በደስታ ነው የተፈለገውን ያህል የዋሆች ብንሆንም ለራሳችን አንፍረድ ይህን ቸግድረግም ጽድቅን ሁሉ እንሞላለን ይህን ቅድስና ገንዘብ ለማድረግ ራላችሁን ታለማምዳላችሁ። ዓመፀኛ ወይም ጠበኛ ሰው በልሉ ውስጥ ጭካኔ ሲኖር መልካሙ ዕው ተለይቶ የሚታወቀው ግን በርኅራጌው በፍቅሩና ፀደግነቱ ነው መንፈሳዊ ቅሳትፍ ጥቅወችዙ ኤሕጭሥጭዔኔጌሕቴሕሙብዘዘበጩበጭጠሑጭጠጡጭጡሑውሑሑሑፎዘዚጩጠዘዘ ከምንም ነገር ፀላይ የመንፈሳዊው ሰው ዓላማ ሰዎችን የራሉ ገንዘብ ማድረግ አደደለምየእንክአብሔር እንጂ ለእርሱ መንፈሳዊ ዘዴው እንደ መንፈሳዊነቱ ታላቅ አሳዚ ሰው ግን ሁለቱን አንድ ላይ ያቀናጃል እርሱ በማኅበራዊው መንገድ ስኬታማና በሁሉም ተወዳጅ ነው በተመሳሳይ ጊዜ የሚጠቀመው ደግሞ ትክክለኛውንና ጥፋት የሌለበትን መንገድ ነው መንፈሳዊው ስው አንደበቱ እንዳይሳሳት ለራሱ ዝምቃን ማለማመድ ቀላል ነው ከዚህ የሚበልጠው ግን ያለ ምንም ስሕተት ቀና የሆነውን ቃል እየተናገረ ሰዎች ከእርሱ ጠቃሚ ቃላትን እንዲያገኙ ማድረግ የሚችለው መንፈላዊ ሰው ነው እንዲህ ዓይነቱ ሰው ጥበበኛ ተናጋሪ ስለሆነ ሰዎች በንግግሩ ይደለታሱ ለመንፈሳዊው ሰው ክቀልድ ተቆጥቦ ሁልጊዜ ኮስታራ በመሆን መኖር በጣም ቀላል ነገር ነው ከማይቋረጥ ኮስታራነቱ ጋር ተስማምተው ሊኖሩ የሚችሉት ግን ጥቂቶች ናቸው እነዚህ ሰዎች ሊመለከቱ የሚፈልጉት መንፈላዊ ሰው በፈገግታ የተሞላውንና ደስተኛውን መንፈሳዊ ሰው ነው እነርሱ የሚሹት ከአርሉም ሆነ ክእነርሱ ስሕተት ሳይኖር ከእነርሱ ጋር የሚስቀውን መንፈሳዊ ሰው ነው መንፈሳዊ መሆን ማለት ሰዎችን የማያናግር መቃበር መሆን ማለት ኣይደለም መንፈሳዊነት ከማኅበረሰቡ መገለልና ከጥፋቱ ጋር የሚያደርገው የለውም ይህ ባይሆን ኖሮ ሃይማኖት ለማኀረሰቡ የሚያደርገው መልካም አይኖርም ነበር ከማኅስረሰቡ ጋር መስማማት የመንፈላዊነት አንዱ ጎን ነው ይህ ደ ክማኀበራዊነት የሚልቅ ከፍተኛ ደረጃ ነው አንዳንዳች ይሀን ደረጃ ዝቅ ማስቀመጣቸው ንን ብልኅነት አይደለም። ልመንፈሳዊ ዕድግቃችሁም ጭምር ነው ኢ እኔ የነገርኋ መንፈስ ሕይወትም ነው» ዮሐ ዬ መጽሐፍ ቅዱስን ለጥናት በማንበብና መንፈሳዊ ጥቅም ሉማግኘት በማንበብ መካከል ታሳቅ ልዩነት አለ አገልግሎትም እንዲሁ ትምህርት ብቓ አይደለም ትምህርት እ ወደ መንፈሳዊነት የሚመራ መንገድ ነው ስሰሆነም በአንድ የትምህርት ዓይነትና በሌላ የትምህርት ዓይነት መካከል ልዩነት አለ ለአሳባችሁ የሚሰነዜር ትምህርት እንዳለ ሁሉ ልባችሁን የሚሞላ ትምህርትም አለ አንዱ ትምህርት የተማረ ሰው አድርጎ ሲቀይራችሁ ሌላው ትምህርት ደግሞ የአምልኮ ሰው አድርጎ ይቀይራችኋል የምትቀበለው ትምህርት ለሌሎች ሰዎች መንፈሳዊነት ስትል የምትቀበለው ሳይሆን ለራስሀም መንፈሳዊነት ሰትል መሆን አለበት አድማጮችህ የሚጠቀሙትን ያህል አንተም መጠቀም አለብህ ከእካነርሉ ጋር የማትጠቀም ክሆንህ ከሆንህ ንግግርህ መንፈሳዊ ውጤቱን ያጣ ስለሚሆን እነርሱም ከአንተ አንዳችም የሚጠቀሙት ጥቅም አይኖራቸውም በቤተ ክርስቲያን ያሉ መዝሙራትና ዜማዎች ሙዚቃዎችና ቅኝቶች አይደሉምለእግዚአብሔር የሚቀርቡ ጸሎቶች እንጂ እነዚህ መዝሙራትና ዜማዎች ይልብህፍ በመንፈሳዊነትህ ላይ ጥልቀትና አላቸው ስለሆነም እንዲያው በሚዘፍነውና በቤማ በሚዘምረው መካከል ልዩነት አለ ለሁሉም መንፈላዊ ምክንያቶች ይህ ተግባራዊ ይሆናል ለላው ሁሉ ቢቀር ድንገተኛ ክስተቶች ሁሉ ከአነርሱ መንፈሳዊ ጥቅሞች ታገኙባቸው ዘንድ በእግዚአብሔር የሚታዘዙ ናቸው አንዳንድ ሰዎች ድንገተኛ ክስተቶች ሊደርሱባቸው በጭንቀት ወይም በሥነ ልቦና ወይም በአእምሮ መታወክ ሊጎዱ ይችላሉ ሌሎች ደግ በሚያጋጥሟቸው በማናቸውም በመንፈሳዊነቃቸው ሊጎዱ ቢችሉም የሚያጋጥሟቸው ነገሮች መገፈሳዊ ጥቅም አመክራ ከትዕግሥትና ለሌሎች ይቅርታ በማድረግ አነርሉን ከክፉ ትጠቀማለፀ በ ገስሓና ፍጹምነቱ ለው ይከተላቸው ዘንድ ንስሓ የራሱ የሆኑ ደረጃዎችና እርከኖች አሉት ሥጋን እንዲለብስ ግድ ያለውም የእኛ ፍቅር ነው እርሉ ይሀን የእኛ ሥጋ የለበሰው ሊቀድሰው ነው እርሉ ስለ እኛ ለል ሕግን በመቀበል ለዎች ግዚአብሔርን የ መልክ እንዲኖራቸው አድርጎ በማቅረብ አዓቱ እግዚአብሔር አብን አስረስቷል ካለው ፍቅር የተነሣም ስለ እኛ ሊል ሞቷል «ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር ሆኖ ስለ ዓመፅኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ሞቶአልና ኛ ጴጥ እርሉ በመስቀል ላይ ሳለ ፍቅርን የሚያድል አምላክ ነበር እርሱ የዓለሙን እርሱ ት ከ ልት ከባት ደስር ር ን አክ «ነፍሎን ለእኛ በሆነው በእግዚአብሔር ፍቅር ውስጥ እርሱ እዋን የሚቆጥረን የ አድርጎ ነው «እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ» እንዲህም ብሎናል ነገር ሸ ዜ የካ ኳ በእነዚህ ሁሉ የቅዱሳን ሕይወት የነበረው ገስሓ ወደ ኃጢአት መመለስ የሌለበት የተረጋገጠ ንስሓና ወደ እግዚአብሔር የተደረገ መመለስ ነስር መ መችም የመ የቀሩት የንሌሳ ፍጹምነት ኃጢአትን መተው ብቻ ሳይሆን አንድ ሰው ኃጢአትን በእርግጥ ከተወ ይድ ካጢከትን መፃፈቆና የሚቀጥል ከሆነ ንስሓው ትከክለኛ ንሌሓ አይደለም የህ አልባም እንዲህ ዓይነቱ ሰው የሚታረሽበት ቁመናፊቅ ሳይሆን በርጊቶም ያም ሆነ ይህ ግን መሠረታዊው ጉዳይ ልብ ነው እግዚአብሔርም እንዲህ ነው ያለው «ልጄ ሆይልብህን ስጠኝ » ምሳ ስሰሆነም ለው ንስሓ መምት ያለበት ከልቡ ነው ልብም ሙሉ ለሙሉ ሊሰጥ የሚጎባው ለእግዚአብሔር እንዲህ ተነሣሒ ስው ዳንመኛ ኃጢአት ሊሠራ አይችልም ተሜሚቶኝና ፍላጎቀዌ ኃዉልትን ሙሉ ሙሉ አላሚታውሥትቶና ስለማይቀበሉት ነው ከዚህ በተጨማሪ ለመራቅ ብዙ ጥረት አያደርግም አርሱ ለኃጢአት ጥላቓ ስላለው ፈጥኖ ከአርሱ ይርቃልና እውነተኛ ንስሓ ፍሬ ሊኖረው ግድ ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል «እንግዲህ ለገስሓ የሚገባ ፍሬ ኣድርጉ ጊ። ስለ ሐና እና ስለ ቀያፋስ ከቅናት አውሸትና እ ከሴራ ውጪ ምን ልንናጭ ወደ እነዚህ ነጋሮች ከተመለከትን በኋላ የምንናገረው መከሰት አልነበረባቸውም ብለን ነው እግዚአብሔር ግን ሌላ እይታ ነው ያለው ኦርሱ ድኀነታችንን የሚመለከተው በእነዚህ ሰዎች ሁሉ አማካይነት የተፈጸመ የስቅለቱ ውጤት አድርጎ ነው መጥፎውን መልካም አድርጎ የሜቀይረጡ እግዚአብሔር ነው ይህን ማለት ግን የእነርሱ ክፋት መልካም ነበር ማለት አይደለም በእርግጥም ይህን ማሰት አይደለም እዚህ ላይ ሌላው አይታ እግዚአብሔር ከመራራ ውስጥ ጣፋጭ ማውጣት መቓሉና ሁሉንም ነገሮች ለእርሱ ቅዱስ ስም ክብር እንዲሆኑ ማድረግ መቻሱ ነው ቀ የናስ መርከቢቱ ላይ ቢሳፈርም በጣም ብርቱ ነፋስ መርከቢቱን ሊያሰጥማት ደርሶ ወ መርከበኞቹ ፈርተው ስለ ነበር የጫኗቸውን ፅቃዎች ወደ ባሕሩ ወርውረዋል ይህ ሁሉ መጥፎ ነበር ወይስ በዚህ አሳዛኝ የባሕር ጉዞ ላይ ሌላ እይታ ነበርግ ሌላው እይታ በቁጣ በተሞላው ባሕር ውስፕ የነዘረው ማዕበል መርከበኞቹን በእግዚአብሔር እንዲያምኑ ምክንያት መሆን መቻሉ ነው ቀ ውሰን አይታ እንዳለን ምንም ጥርጥር የለውም እናንተ መከራን ማሃት ትችሉ ይሆናል ኣንጂ እግዚአብሔር የዚህ መኮራ ቀና ውጤት አድርጎ የጂሺያመጣጡን ዘረክጉ መመልከት አትችሉም በእምነት ከሆነ ግን ዘረከትን ማየት እንችላለን «እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እገደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሱ ሰበጎ እንዲደረግ እናምናለን ሮሜ ትት ትገነት ወዳጅነቴን በምታምንለት ለው የሚቀርብ ንጹሕ ፍቅር እውነተኛ መነጭጥሃትና የታማኝነት ስሜት ነጡ ቅንነት የሚታየው በመክራ ጊዜ ሲሆን ጥንካሬውም የሚፈተነው ሠፆሮ በዚህ ቅንነት ውስጥ ቅዱስ ጴጥርስ ለኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ብሎት ነበር ከአንተ ጋር የምሞት እንኳ ቢሆን ከቶ አልክድህም ሖ ማር ፉራ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ሰጻቀ መዛሙርቱ እንዳህ ብሏቸው ነበር «ነገር ግን እናን በፈተናዎቺ ከእኔ ግር ጸንታችሁ የኖራችሁ ናችሁ »ሖ ሱቃ ክርስቶስ በተሰቀለ ንዘ በዚህ ቅንነት ውስጥ የነብሩት ቅድስት ድገግል ማርያምና ቁረ እግዚእ ዮሐንስ በአጠገቡ ቆመው ነበር ከዚህ ጋር ተመላላይ በሆነ ቅንነት ውስ የነበረው የአርማትያሉ ዮሴፍ የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ ከመስቀል ላይ አውርዶ ከኒቆዲሞስ ጋር እንዲገንዘውጡና ለራሱ ባዘጋጀው መቃብር ውስጥ እንዲያናረው ጴላጦስን ጠይቆት ነዘር እነዚህ ሰዎች በነበራትው ቅንነት ውስጥ ስለ እነርሱ ምን ሊዛል ። በሰላምም ጠብቃት» የሚለው ጸሉት ስለ ቤተ ክርስቲያን በየዕለቱ የሚጸሰይ ጸሎት ነው ይህገ ጸሎት ክሌሎቹ የንስሓ ጸሎቶች ሁሉ በሬት እንጻልየዋሰን ለመሆኑም በሰርክ ጸሎት ማዕጠንት ላይ እንጸልየዋለንበነግህ ጸሎት ት ት እንዚልናዋለንካት በመሠዊያው ዙሪያ እየዞረ ዘወትር ሲጸልይም ይህን ይጻልያል ቅዳሴ ከመጀመሩ በፊትና መባ ከመቅረቡ በፊትም እንዲህ ብለን እንጸልያለን አንዲት ቅድስት ዓለማቀፋዊትና ሐዋርያዊት ለሆነችው የእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ሰላምና ቅድስና አድላት ካህናት ሲሾሙም ይህን የዘወትር ጸሎት እገጸልያለን በንፈሳዊ ቃላትና ዌጥቅማትዙ የሚናገሯቸውን ቃላት ልጆች የማይረዷቸው ይመስላቸዋል ይሁን እንጂ እነዚህ ቃላት በአብዛኛው ስሜታቸውን ይጎዳሉ ዘኅሲናቸውም ውስጥ ተቀርጸው ይቀራሉ ወላጆች በትናንሽ ልጆዎቓቸው ፊት ሲነታረኩና ሊጣሉም ይኸው ችግር በእነርሱ ላይ ይደርሳል እነርሱ ታላላቅ ለዎችን ሁሉን አዋቂ አድርገው ስለሚመለከቷቸው እንዲህ ያለው ነገር ስሜታቸውን ይጎዳል የወላጆች ፍቺም በተመሳሳይ መልኩ ስሜታቸውን ያቆስላል ቤተሰቡ የሚገዛቸው ብዛት ያላቸው የመዝናኛ ቁሶች ልጆች ኃጢአት እንዲሠሩ የሚፈታተኑ ናቸው ከእነዚህም መካከል የሬዲዮና የቴሊቪዥን መርሐ ግብሮች ወይም መጽሔቶች ወይም መጻሕፍት አንዳንዶቹ ናቸው በቤተሰብ አማካይነት የሚዘጋጁ አንዳንድ ድግሶች አንዲሁ የልጆችን ስሜት የሚያውኩ ናቸው መጥፎ አርአያነት እንዲሁ ታናናሽ ልጆች በቃሳት በተግባር በአለባበስና በራስ አያያዝ ኃጢአት እንዲሠሩ ይፈታተናቸዋል ታናናሽ ልጆች በአብዛኛው ውሸት የሚማሩት ከወላጆቻቸው ነው አጋኖ ማውራትንና በሌሎች ሰዎች ላይ መቀለድን የሚማሩትም ጎው ሌላው ቢቀር የእነርሱን ድርጌት እንቅስቃሴና ድምፅ አስመስለው ያቀርባሉ ልጆች አስመስሎ ማቅረብን ይወዳሉ ለኃጢአት ወይም ለውድቀት የሚዳርግ ፈተና የሚመጣው ልጆች ከትልልቅ ሰዎች ከሚቀስሙት ትምህርት ወይም አሳብ ነው ይህ ደግሞ በቤት ውስጥ ጸትምህርት ቤት ወይም ከጎረቤት ሊክሰት ይችላል ይህ በትምህርት ውስጥ ያለ የስሳቦች ቅራኔ እና ግጭት ለልጁ መውደቅ ምክንያት ይሆናል ታናናሾች ያሉት በእኛ ታማኝነት ውስጥ ነው በውስጣቸው መልካም ዘር መሸራት ባንችልም እንኳ ስሜቶቻቸውን መጉዳት እናስወግድ የመከራ ክብር ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ ውስጥ እንዲህ በማለት ተናግሯል አብረንም እንድንከብር ጽብረን መከራ ብንቀስል ከክርስቶስ ጋር አብረን ወራሾች ነንሖ ሮሜ በዚህ መሠረት ስለ ክርስቶስ መክራ መቀበል አማኙን በዘላለማዊው መንግሥት ውስጥ የሚጠብቀው ክብር መለኪያ ነው ይህ በመሆኑም ቤተቶ ክርስቲያን ሰማዕታትን ከሁሉም ቅዱሳን ሰዎች ታስቀድማለች እነርሱ በቤተ ክርስቲያን ጸሎት ውስጥ የሚጠቃሱት ምድረ በዳውን በጸሎትና በተመስጦ ከሞሉት መናኝ አባቶች በፊት ነው ከዚህ በተጨማሪ እነርሱ የሚጠቀሱት ቅዱስ ቃሉን በአገልግሎቶቻቸው ከሚያስፋፉት ከቅዱሳን አባቶቻችን ከፓትርያርኮችና ከጳጳላት በፊት ነው ይህ ሁሉ የሆነላቸው ስለ እግዚአብሔር ሲሉ መከራን በጽናት ስለ ተቀበሉ ነው በአገልግሎት ውስጥም የመክራ ልክ ግልጽ ነው ሐዋርያው ይህን አስመልክቶ ሲናገር እንዲህ ብሏል ኣ ነገር ግን እያንዳንዱ እንደ ራሱ ድካም መጠን የራሱን ደመወዝ ይቀበላል ኛ ቆሮ ስለሆነም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን ላሰው አለቃ በላክው ጦማር ውስጥ ይህን ተናግሯል «ሥራህገና ድካምህን ትዕግሥትህንም አውቃለሁ ታግሠዝህማል። ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም ራእ ት እናን ድካምን ማለቀደም መልካም ነው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲህም ተብሏል «እግዚአብሔር ያደረጋኝሁትን ሥሪ ድካም ለስሙም ያላያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኖ አይደለም ዕብ የፍቅር ሕልውና የሚገለጸው ለወደዱት በሥራና በእውነት መከራ በመቀበል ነው ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ይህን አሌመልክቶ ለመንፈስ ልጆቹ ሊጽፍ እንዲህ ብሏል «ልጆቼ ሆይበሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት ኣንዋደድ» ኛ ዮሐ የፍቅር ጥልቀትም በመክራ ውስጥ ይገለጣል ይህም የሚሆነው የፍቅር ደረጃ ወደ መሥዋዕትነትና ወደ አዳኝነት ከፍ ሲል ነው ይህ ዘመሆኑም የእግዚአብሔር ፍቅር በጥልቀት የተገለጠው በደል የሌለበት አርሱ በደለኞቹ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ ራሱን መሥዋፅት ኣድርጎ ባተረበ ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ ጥልቅ ፀሆነው ሕማማቱ ውስጥ ሳለ የክብሩ ጫፍ ላይ «ከኦ ነር አዚህም የተነሣ ስለ ስቅለቄ ሲናገር እንዲህ ብላል «አሁን የሰው ልጅ ከበረ » ዮሐ የሰቅለቱ ምስል የክብሩ ምሰል ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መካራን የሚቀበለው እንደ እግዚአብሔር ስጦታ አድርጎ ነበር ስለዚህ ሲናገርም ይህን ብሏል ሖ ይህ ስለ ክርስቶስ ተሰጥቆአችኋልና ስለ እርሉ መክራ ደግሞ ልትቀቋሉ እንጂ በእርሱ ልታምኑ ብቻ አይደለም። ይወዳል እንዲ ራሱን አይወድም ወትና በንጽሕና እና በትሕትና ላች ማማ ለይቃወምም ወይም የራሱን አላዋቂነት ለፈ አዉፊ አዘል በጎውን ነገር ሁሉ ለእኛ ያደረገና የሚያደርግ እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን ማለት ነው ለእኛ ምሕረተህ ስለ እውነትህም ምስጋናን ስጥ» መዝ በታላቅ ጥረት ውስጥ ያለ ራስን መሄድ አማኙ ሰው የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመገንባት ሊል ምቸቱገና ሀብቱን መሥዋፅት አድርጎ የሚያቀርብበት መሆን አለበት ራስን መካድ ከእግዚአብሔርና ከሰዎች ጋር በመስማማት ውስጥ ይገለጣል አዚህ ላይ አንድ ሰው ሌሎች ሰዎችን በሁሉም ነገር ለራሱ ይመርጣል በወንድማማች መዋደድ እርስ በእርሳችሁ ተዋደዱ እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ » ሮሜ ፁ ለሌሎች ሰዎች ሁሉ የሚሆን ተግባራዊ የፍቅር መሠረት ይህ ነው ይህ ደግሞ የሚሆነው በክብር ብቻ አይደለምለሌሎሉች ስመሰጠት መሥዋዕትነት በመክፈልና በመድክም ጭምር እንጂ አንድ ሰው ለሌሎች ሰዎች የ ይንው ፊሉን መሥዋዕት አድርጎ እስከ ማቅረብ ድረስ እዚህ ላይ ይህ ሰው ሰዎችን ኃጢአት ከራሱ ኃጢአት ጋር በማነጻጸር ቸውን መሸከምን አይቃወምምያለውን ሁሉ ለሌሎች ለመስጠትም ራሱን ይነፍጋል እንጂ አንዳንድ ሰዎች ግን ራሳቸውን በተሳሳተ ዓለማዊ መንገድ ሲወዱ ይታያሉ አነዚህ ሰዎች ለመገንባት በሚያደርጉት ሙክራ ያፈርሳሉ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact